በዛሬዉ ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ETEX-2025 ጎብኝተዋል።
አዉደ ርዕይዉ የሶስተኛና የመጨረሻ ቀን ውሎ የቀጠለ ሲሆን እርስዎም ከመጠናቀቁ በፊት በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል በመገኘት ይህንን ድንቅ የቴክኖሎጂ ዐዉደ ርዕይ ይጎብኙ !!
የመጀመሪያ አለምአቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ በሀገራችን ETEX 2025.
የምስራቅ አፍሪካ ትልቁ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ETEX 2025
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታደሙት የድሮን ትርዒት ETV | EBC | EBCDOTSTREAM
አካታች የሆነ የዲጅታል ሽግግር ለማድረግ የዲጂታል መታወቂያ ሚና ከፍ ያለ መሆኑን የኢመደአ ዋና ዳይሬክተርና የID4Africa አምባሳደር ገለፁ