ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ!!

Sisälletyt portletit

Sisältöjulkaisija

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ብሔራዊ ይፋዊ ቁልፍ መሰረተ ልማትን በይፋ አስጀመሩ

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ብሔራዊ ይፋዊ ቁልፍ መሰረተ ልማትን በይፋ አስጀመሩ la, 31 elokuuta 2024

በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን የተመራ ልዑክ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎበኘ

በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን የተመራ ልዑክ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎበኘ ke, 21 elokuuta 2024

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር 3ኛዉን የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ አስጀመረ

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር 3ኛዉን የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ አስጀመረ ke, 21 elokuuta 2024

ኢመደአ የራሱን የህክምና ማዕከል አስመረቀ

ኢመደአ የራሱን የህክምና ማዕከል አስመረቀ to, 15 elokuuta 2024

Sisältöjulkaisija

null ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ!!

የታላቁ ህዳሴ ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ዙር የውሃ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ዛሬ ማለዳ ጳጉሜን 5/2015 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ አብስረዋል።

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርም ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ እያለ በህዳሴ ግድቡ ግንባታ ያሳየነውን ትብብር በሌሎች የልማት ስራዎችም በመድገም የኢትዮጵያን ሕዳሴ በጋራ ጥረትና ትብብር እውን እንድናደርግ መልዕክቱን እያስተላለፈ፤ ተቋማችን የሃገራችንን የዲጂታል ሉዓላዊነት በማረጋገጥ በሕዳሴው ግድብ ላይ እንዳስመዘገብነው ድል ሁሉ በዲጂታል ምህዳሩም ላይ የኢትዮጵያን ልዕልና ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ ቁርጠኛ መሆኑን ይገልጻል፡፡