የሴራሊዮኑ ፕሬዝዳት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲን ዋና መ/ቤት ጎበኙ
የሴራሊዮኑ ፕሬዝዳት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲን ዋና መ/ቤት ጎበኙ
የሴራሊዮኑ ፕሬዝዳት ጁሊየስ ማዳ ባዮ እና የልዑካን ቡድናቸው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲን ዋና መ/ቤት ጎብኝተዋል።
የኢመደኤ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ለፕሬዝዳንቱ እና የልዑካን ቡድናቸው ተቋሙ በሚሰራባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን በኤጀንሲው የሚገኘውን የሳይበር ተሰጥዎ ልማት ማዕከል እና ዲጂታል ኤግዚብሽን ማዕከልም አስጎብኝተዋል።
35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ላለፉት 2 ቀናት በመዲናችን አዲስ አበባ ሲካሄድ ቆይቶ መጠናቀቁ ይታወቃል።