በ2ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር መክፍቻ ፕሮግራም ላይ የኢመደኤ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛዉ ያስተላለፉት ሙሉ መልእክት
በ2ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር መክፍቻ ፕሮግራም ላይ የኢመደኤ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛዉ ያስተላለፉት ሙሉ መልእክት
ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፤ የኢ.ፌ.ድ.ሪ የትምህርት ሚኒስቴር ሚንስትርና የእለቱ የክብር እንግዳ
ክቡራን የተቋማት ዋና ዳይሬክተሮችና ም/ዋና ዳይሬክተሮች
ክቡራን የተቋማት ኮሚሽነር ጀነራሎች ም/ኮሚሽነር ጀነራሎች
ክቡራን የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች
ክቡራን የግሉ ዘርፍ የቴክኖሎጂ ባላቤቶችና አስተረዳዳሪዎች
ጥሪ የተደረገላችሁ እንግዶች!
ክቡራንና ክቡራት!
በቅድሚያ ጥሪያችንን አክብራችሁ በ2ኛው የሳይበር ደህንነት ወር የመክፈቻ መርሃ-ግብር ላይ በመገኘታችሁ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት