ተቋሙ ስያሜዉን “ከኤጀንሲ” ወደ “አስተዳደር” መለወጡን ገለጸ
ተቋሙ ስያሜዉን “ከኤጀንሲ” ወደ “አስተዳደር” መለወጡን ገለጸ
ተቋሙ ቀደም ሲል በአዋጅ ቁጥር 808/2006 መሰረት “የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ” ተብሎ ሲጠራ መቆየቱ ይታወቃል። ሆኖም በኢፌዴሪ መንግስት አስፈጻሚ አካላት ስልጣን እና ተግባራት መወሰኛ አዋጅ 1263/2014 አንቀጽ 78(3) በተመለከተዉ መሰረት “የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር” (Information Network Security Administration (INSA) በሚል ስያሜዉ የተለወጠ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።