ሃገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ኮንፈረንስ ላይ ጥናታዊ ጽሁፍ ማቅረብ ለሚፈልጉ የቀረበ ጥሪ
ሃገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ኮንፈረንስ ላይ ጥናታዊ ጽሁፍ ማቅረብ ለሚፈልጉ የቀረበ ጥሪ
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር 4ኛውን ሃገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር አስመልክቶ ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም ሃገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ አዘጋጅቷል::
በመሆኑም በኢንፎርሜሽን አሹራንስ ፣ ኢንተሊጀንስ እና ኢንፎርሜሽን ዋርፌር እና ተዛማጅ በሆኑ የሳይበር ደህንነት የምርምርና ጥናት ውጤቶች ላይ ጥናታዊ ጽሁፍና የምርምር ውጤቶችን ማቅረብ የሚፈልጉ ሁሉ እንዲሳተፉ ጥሪ እያስተላለፍን ፤ የምርምርና ጥናታዊ ጽሁፎችን ከዚህ በታች በተገለጸው ኢ-ሜይል አድራሻ መሰረት እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም እንድትልኩ እንጠይቃለን ::
በኮንፈረንሱ የተመረጡ የጥናትና ምርምር ውጤቶች እውቅና የሚያገኙ መሆኑን እንገልጻለን::
Email address: ncsconference@insa.gov.et
ለበለጠ መረጃ: ተረፈ ፈይሳ +251-9-13-23-90-36
Call for Paper
Information Network Security Administration (INSA) will host National Cyber Security Conference on November 9, 2023. The conference invites the submission of research papers on a wide range of topics related to information assurance, intelligence, and information warfare.
The submission date of the papers will be on October 25, 2023.
Email address: ncsconference@insa.gov.et
For further information: Terefe Feyissa +251-9-13-23-90-36