አስተዳደሩ አዲሱን አመት በማስመልከት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አከናወነ

[#if smallImage??]
    [#if smallImage?is_hash]
        [#if smallImage.alt??]
            ${smallImage.alt}
        [/#if]
    [/#if]
[/#if]

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር /INSA/ ለሚያሳድጋቸዉ ታዳጊ ልጆች የ2018 ዓ.ም አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ ለ2018 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የሚሆናቸዉን የትምህርት ቁሳቁስ እና የአልባሳት ድጋፍ የኢመደአ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድና ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች በተገኙበት አከናወነ።